የክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዐብይ አህመድ የዋጋ ንረትን ለማሻሻል በሚቀጥሉት ግዜያት የመንግሰት እቅድን በሚመለከት፡-

• ምግብን በበቂ ደረጃ ማምረት

• የተመረተውን ማሰራጨት

• የቤት ክራይ የምቀንስበት ስራን መስራት

• የትራንስፖርት ወጭን ለመቀነስ በተፈጥሮ ጋዝ የሚሰሩ አውቶቡሶችን በማበራከት ቢያንስ በአዲስ አበባ ውስጥ አገልግሎት ማስጀመር

• የትምህርት ቤት ምገባ መርሃ-ግብር ማጠናከር እና

• ገቢን በማሻሻል የኑሮ ውድነት ፈተናን ለመቀነስ በትኩረት የሚስራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡

የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር መረጃዎችን ለማግኘት

Share this Post