Feb 2026

የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ተጠሪ ተቋማት የ6ወራት እቅድ አፈፃፀም አበረታች መሆኑ ተገለፀ።

የካቲት 12/2018ዓ.ም (ትሎሚ):- የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ተጠሪ ተቋማት አመራሮች በተገኙበት የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት እቅድ አፈፃፀም የተገመገመ ሲሆን አፈጻጸሙ አበረታች መሆኑ ተገልጿል።

የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ጠቅላይ ሚኒስተር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በኢትዮዽያ ነዳጅ መሸጫ ዋጋ ከሌሎች አፍሪካ ሀገሮች ጋር ሲነፃፀር አነስተኛ መሆኑን ተናገሩ፡፡

ጥር 26/2018 ዓ.ም (ትሎሚ)፡- የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) በምክር ቤቱ ተገኝተው ማብራሪያና ምላሽ በኢትዮዽያ ነዳጅ መሸጫ ዋጋ ከሌሎች አፍሪካ ሀገሮች ጋር ሲነፃፀር አነስተኛ መሆኑን ተናግረዋል፡፡

ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢትዮዽያ እና ኤርትራ አለመግባባት የተፈጠረው ኢትዮዽያ የባህር በር ጥያቄ እንዳልነበረ ተናግረዋል፡፡ ጥር 26/2018 ዓ.ም (ትሎሚ)፡-ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በህዝብ ተመካዮች ምክር ቤት ተገኝተው በሰጡት ማብራሪያ የኢትዮዽያ እና ኤርትራ አለመግባባት የተፈጠረው ኢትዮዽያ የባህር በር ጥያቄ ጋር አይደለም ብለዋል፡፡ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢትዮዽያ

ከጥነት የተላለፈው ማንኛውንም ግጭት በንግግር ሳይሆን በሃይል ለመፍታት መሞክር ያልተላቀቀን የውስጥ የባንዳነት አመል የጠላቶቻችን ዘመን የማይሽረው ያልተቋረጠው ትግል፤ ኢትዮጵያ ካደገች አንችላትም ከሚል የሚመነጭ ስጋት መሆኑን የጠቆሙ ሲሆን የውጭ ጠላቶች ኢትዮጵያ በልማት ላይ አተኩራ እንዳትሰራ ሰላም እንዳ

የክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዐብይ አህመድ የዋጋ ንረትን ለማሻሻል በሚቀጥሉት ግዜያት የመንግሰት እቅድን በሚመለከት፡-

• ምግብን በበቂ ደረጃ ማምረት • የተመረተውን ማሰራጨት • የቤት ክራይ የምቀንስበት ስራን መስራት • የትራንስፖርት ወጭን ለመቀነስ በተፈጥሮ ጋዝ የሚሰሩ አውቶቡሶችን በማበራከት ቢያንስ በአዲስ አበባ ውስጥ አገልግሎት ማስጀመር • የትምህርት ቤት ምገባ መርሃ-ግብር ማጠናከር እና • ገቢን በማ

6ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመኑ ዛሬ ጥር 26 ቀን፣ 2018 ዓ.ም 10ኛ መደበኛ ስብሰባውን ሊጀምር ነው።

የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር)በምክር ቤቱ ተገኝተው የመንግሥትን የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት የሚያቀርቡና ከምክር ቤቱ አባላት ለሚነሱ ጥያቄዎችም ማብራሪያና ምላሽ እንደሚሰጡ ይጠበቃል፡፡

የክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዐብይ አህመድ ለህዝብ ተ/ም/ቤት የ6 ወራት የመንግሰት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት እያቀረቡ ይገኛሉ፡፡

በበጀት ዓመቱ 9.2 አድገት ለማስመዝገብ በእቅድ መያዙን የጠቆሙ ሲሆን በ6 ወራት አፈፃፀም በመነሳት በበጀት ዓመቱ 10. 2 እድገት ለማምጣት ማሻሸያ መደረጉን እና ከ IMF 9.3 እድገት ትንበያ ጋር ተቀራራቢ መሆኑን በማመለከት በሁሉም ዘርፍ ከፍተኛ ውጤት መመዝገቡን ተናግረዋል፡፡

ነገን መገንባት

በቴክኖሎጂ ፣ በህጻናት ትምህርት፣ ከተማ ልማት እና አረንጓዴ ዐሻራ የሰራናቸው ስራዎች የእኛ መንግስት የትናንትና እዳ ለመቀነስ እና ዛሬን እድገት ማስመዝገብ ብቻ ሳይሆን ልጆቻችን ነገ ቀና ብለው ከስደት ተቆጥበው በሀገራችን ሀብት ማፍራት እንዲችሉ በእውቅት እየተመራ መሆኑን ያሳያል።

ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ባለፉት ስድስት ወራት የኢትዮዽያ አየር መንገድ 10.7 ሚሊየን መንገደኞች ማጓጓዙን ገለፁ፡፡

ጥር 26/2018 ዓ.ም (ትሎሚ)፡-6ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመኑ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ባለፉት ስድስት ወራት የኢትዮዽያ አየር መንገድ 10.7 ሚሊየን መንገደኞች ማጓጓዙን ገልጸዋል፡

Jan 2026

የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ለሁለት ተቋማት የስራ ፍቃድ እውቅና ሰጠ።

ጥር 5/2018 ዓ.ም(ትሎሚ):-የትራንስፓርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትሩ ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ እና የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዋና አዛዥ እና የአድዋ ድል ከፍተኛ ሜዳይ ተሸላሚ ክቡር ሌተናል ጀነራል ይልማ መርዳሳ በተገኙበት የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ለኢትዮጵያ አየር ሀይል ም/አዛዥ ለከባድ ጥገና ማዕከል እ

የመንገድ ደህንነትና መድን ፈንድ አገልግሎት የአሰራር ስርዓቱን ለማዘመን ተኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑ ተገለፀ

በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የከተማ፣ መሰረተ ልማት እና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የመንገድ ደህንነትና መድን ፈንድ አገልግሎት የአሰራር ስርዓቱን ለማዘመን ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሆነ ገለጸ።

የአረንጓዴ ኢኮኖሚን በመገንባት የብልጽግና ትልሞችን ዕውን የማደረጉ ጉዞ ተጠናክሮ ይቀጥላል - ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ(ዶ/ር)

የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታን በማጠናከር የብልጽግና ትልሞችን ዕውን የማድረጉ ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለጹ።

የ2027 በኢትዮጵያ የሚካሄደውን 102ኛው የአለም አቀፉ የጭነት ትራንስፖርት አስተላላፊዎች ፌዴሬሽን (FIATA)ጉባኤ ስኬታማ ለማድረግ የሚያስችል ውይይት ተካሄደ

የትራንፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ የአለም አቀፉ የጭነት አስተላላፊዎች ፌዴሬሽን ዋና ዳይሬክተር ስቴፈን ግራበር ጋር በጉዳዩ ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡

Dec 2025

ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ የጃፓኑን ቶሺዩኪ ኦኑማ የICAO ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሆነው በመመረጣቸው እንኳን ደስ ያልዎት መልዕክት አስተላለፋ

ክቡር ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው በዓለም አቀፉ የሲቪል አቪዬሽን ድርጅት ከጃንዋሪ 1፣ 2026 ጀምሮ ለሶስት ዓመታት በፕሬዝዳንትነት የተመረጡት የጃፓኑ ቶሺዩኪ ኦኑማን በአመራርነት ዘመናቸው ከአፍሪካ አቪዬሽን ጋር በትብብር እንደሚሰሩ እና የአፍሪካን ተሳትፎ እንደሚጨምሩ እና ጥያቄዎች እንደሚመልሱ አምናለሁ

“የዘላቂ አቭዬሽን ነዳጅ (SAF) የአዋጭነት ጥናት ውጤት ተግባራዊ ለማድረግ የአገር ውሰጥ እና የዓለም አቀፍ የባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ወሳኝ ነው፡፡” ክቡር አቶ ደንጌ ቦሩ

በኢትዮጵያ ውስጥ ዘላቂ የ አቭዬሽን ነዳጅ (SAF) ለማልማት በተካሄደው የአዋጭነት ጥናት ግኝት እና የቢዚነስ እቅድ ላይ የባለድርሻ አካላትን ያሳተፈ ውይይት ተካሄዷል ።

Oct 2025

የአፍሪካ ማሪታይም ጉባኤ ተጠናቀቀ

ጥቅምት 7/ቀን 2018 ዓ.ም(ትሎሚ) የአፍሪካ ማሪታይም ኮንፈረስ በአዲስ አበባ ስካይ ላይት ሆቴል -Africa the next frontier of global crewing- በሚል መሪ ለሁለት ቀናት ተካሂዶ ትናንት ተጠናቋል።

ጉዞ ወደ አዲስ" በሚል መሪ ቃል ከናይሮቢ ተነስተው በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች 1,600 ኪ.ሜትር በማሽከርከር አዲስ አበባ ለገቡት የአፍሪካ ኢ-ሞቢሊቲ አሊያንስ አባላት አቀበበል ተደረገ።

የአቀባበሉ መርሃ-ግብር ላይ የተገኙት የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዲኤታ ክቡር አቶ በርኦ ሐሰን ከናይሮቢ ተነስተው በየመንገዱ የሚያጋጥማቸውን ተግዳሮቶችን ሁሉ በማለፍ በኤልክትሪክ ተሽከርካሪ ረጅም መንገድ መጓዝ እንደሚቻል ያሳዩትን ቡድኖች አድንቀዋል።

ማስታወቂያ

ለጭነት ትራንስፖርት ኦፕሬተሮች በሙሉ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር የተቀናጀ የጭነት ትራንስፖርት ሲስተም ከሃምሌ 21/2017 ዓ.ም ጀምሮ ሙሉ በመሉ ወደ በዲጂታል ስርዓት መቀየሩን ይፋ ማድረጉ ይታወቃል፡፡ በዚሁ መሰረት ሚኒስቴር መስሪያቤታችን ከተጠቀሰው ቀን ጀምሮ የጭነት ትራንስፖርት ኦፕሬተሮች

Aug 2025

የግል አየር ትራንስፖርት ኦፕሬተሮች በስፋት እንዲገቡ መንግሰት ምቹ ሁኔታ እንደሚፈጥር ተገለፀ፡፡

ነሐሴ 20/2017 ዓ.ም (ትሎሚ)፦ ከግል አየር ትራንስፖርት ኦፕሬተሮች ጋር በተዘጋጀ የውይይት መድረክ ላይ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ የግል አየር ትራንስፖርት ኦፕሬተሮች በስፋት እንዲገቡ መንግስት አስፈላጊውን ምቹ ሁኔታ ይፈጥራል ብለዋል፡፡

አፍሪካ ቀንድ ቀጠናዊ የኢኮኖሚ ኮሪደር ፕሮጀክት የቀጠናው ሀገራትን በመንገድ እና በመሠረተ ልማት በማስተሳሰር ት የጋራ ብልፅግና ለመፍጠር ያለመ መሆኑ ተገለፀ።

ነሐሴ19/2017 ዓ.ም (ትሎሚ)፦ በኢትዮጵያ መንግስትና በአለም ባንክ ስምምነት ወደ ተግባር የገባው የአፍሪካ ቀንድ ቀጠናዊ የኢኮኖሚ ኮሪደር ፕሮጀክት (Horn of Africa Initiative Regional Economic Corridor Project) ስትሪንግ ኮሚቴ የፕሮጀክቱን የ2017 ዓም አፈጻጸም ገምግሟል፡፡

ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ የሀገሪቱን የሎጂስቲክስ አፈጻፀም ለማሻሻል ከትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ኦፕሬተሮች ጋር ተወያዩ፡፡

ነሐሴ15/2017 ዓ.ም (ትሎሚ)፡- የትራስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትሩ ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ የሀገሪቱን የሎጂስቲክስ አፈጻፀም ለማሻሻል እና በዘርፉ የሚታዩ ችግሮችን ለመፍታት ከትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ኦፕሬተሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡

የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትሩ የተመራ ልዑክ ቡድን አፋር ክልል ሰመራ ኮሪደር ልማት ፕሮጀክት ጎበኘ።

ለአረንጓዴ አሻራ እና ክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ ከትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት የመጡ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች አፋር ክልል ሰመራ ሲደርሱ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።

የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ዘርፍ ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት መጠናቀቅ የአስቻይነት ሚናውን በሚገባ ተወጥቷል።" የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ

ነሃሴ 8/2017 ዓ.ም (ት.ሎ.ሚ):-የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ዘርፍ ሀገር አቀፍ የሴክተር ጉባኤ የ2017 በጀት ዓመት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ መድረክ በአሶሳ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል።

Jun 2025

Apr 2025

የኢትዮጵያ 2025 አቪዬሽን ፎረም ተካሄደ ።

በፎረሙ ላይ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ፣ የቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው እና የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት የኢትዮጵያ 2025 አቪዬሽን ፎረም በኢትዮጵያ አዘጋጅነት በአዲስ አበባ

ቦይንግ የአፍሪካ ቢሮውን በአዲስ አበባ ከፈተ

ሚያዝያ 14/2017 ዓ.ም (ትሎሚ)፡- የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዓለሙ ስሜ ቦይንግ የአፍሪካ ቢሮውን በአዲስ አበባ መክፈቱ ዓለማቀፋዊ ራዕያችንን ለማሳካት ወሳኝ እርምጃ መሆኑን ገልጸዋል፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት አገልግሎትን በማቀላጠፍ አርዓያነት ያለው ተግባር እየሰራ ነው!" - ዶ/ር አለሙ ስሜ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በከተማችን ያለውን የትራንስፖርት ችግር የሚያቃልሉ 100 ዘመናዊ የኤሌክትሪክ አውቶቡሶችን በመንግስት እና ግል አጋርነት ወደ አገልግሎት ባስገባበት መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክ ሚኒስትር ዶ/ር አለሙ ስሜ መልዕክት አስተላልፈዋል::

“ለበርካታ ዓመታት ሊመነዘር የሚችል ውጤት በሰባት ዓመታት ብቻ የተመዘገበው ኢትዮጵያ ብቃት ያለው መሪ ስላገኘች ነው፡፡” ክቡር ሚኒስትር ዶ/ር ዓለሙ ስሜ

የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዓለሙ ስሜ ለበርካታ ዓመታት ሊመነዘር የሚችል ለበርካታ ዓመታት ሊመነዘር የሚችል ውጤት በሰባት ዓመታት ብቻ የተመዘገበው ኢትዮጵያ ብቃት ያለው መሪ ስላገኘች መሆኑን ተናግረዋል፡፡

Mar 2025

የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት የአውቶቡስ ማቆሚያ ተርሚናል ግንባታዎች በፍጥነት እንዲጠናቀቁ ክትትልና ድጋፍ እየተደረገ ይገኛል፡፡

የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት የአውቶቡስ  ማቆሚያ ተርሚናል ግንባታዎች በፍጥነት እንዲጠናቀቁ ክትትልና ድጋፍ እየተደረገ ይገኛል፡፡ መጋቢት 12/2017 ዓ.ም (ትሎሚ) ፡- ግንባታቸው በመጠናቀቅ ላይ የሚገኙ የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት የአውቶቡስ ማቆሚያ ተርሚናል ግንባታዎች በፍጥነት

አዲስ የሚገነባው አለም አቀፍ የአውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት የሀገራችን ስትራቴጂክ ፕሮጀክት ነው፡፡

አዲስ የሚገነባው አለም አቀፍ የአውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት የሀገራችን ስትራቴጂክ ፕሮጀክት ነው፡፡” ክቡር ጠቅላይ ሚኒሰትር ዶ/ር ዐብይ አህመድ  መጋቢት 12/2017 ዓ.ም (ትሎሚ)፡ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶ/ር) በቢሾፍቱ ከተማ የሚገነባው  አዲሱ አለም አቀፍ የአውሮፕላን ማረፊያ

የዋጋ ንረትን በተመለከተ

መንግስት በከፍተኛ ሁኔታ ድጎማ በማድረግ የዋጋ ንረቱ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውን ዜጎች እንዳይጎዳ በጥንቃቄ እየሰራ ነው።